የግርጌ ማስታወሻ
a ‘የምድር መሠረት’ የሚለው ሐሳብ ምድርን ደግፈው የያዟትን የተፈጥሮ ኃይላት እንዲሁም ቦታ ቦታቸውን ይዘው የሚገኙትን ሰማያዊ አካላት በሙሉ ሊያመለክት ይችላል። በተጨማሪም ምድር ራሷ የተሠራችው ለዘላለም “እንዳትናወጥ” ወይም እንዳትጠፋ ሆና ነው።—መዝሙር 104:5
a ‘የምድር መሠረት’ የሚለው ሐሳብ ምድርን ደግፈው የያዟትን የተፈጥሮ ኃይላት እንዲሁም ቦታ ቦታቸውን ይዘው የሚገኙትን ሰማያዊ አካላት በሙሉ ሊያመለክት ይችላል። በተጨማሪም ምድር ራሷ የተሠራችው ለዘላለም “እንዳትናወጥ” ወይም እንዳትጠፋ ሆና ነው።—መዝሙር 104:5