የግርጌ ማስታወሻ
c ጳውሎስ የመዳኑ ሁኔታ አጠራጣሪ ነው ያለው የሚገነባውን ሰው ሳይሆን ‘ሥራውን’ ነው። ዘ ኒው ኢንግሊሽ ባይብል ጥቅሱን እንዲህ በማለት አስቀምጦታል:- “የአንድ ሰው ሕንፃ ጸንቶ ከቆመ፣ ሽልማት ያገኝበታል። ከተቃጠለበት ግን ኪሳራውን ሊሸከም ይገባዋል፤ ቢሆንም ከእሳት እንደሚድን ሰው ሕይወቱን ብቻ ሊያተርፍ ይችላል።”
c ጳውሎስ የመዳኑ ሁኔታ አጠራጣሪ ነው ያለው የሚገነባውን ሰው ሳይሆን ‘ሥራውን’ ነው። ዘ ኒው ኢንግሊሽ ባይብል ጥቅሱን እንዲህ በማለት አስቀምጦታል:- “የአንድ ሰው ሕንፃ ጸንቶ ከቆመ፣ ሽልማት ያገኝበታል። ከተቃጠለበት ግን ኪሳራውን ሊሸከም ይገባዋል፤ ቢሆንም ከእሳት እንደሚድን ሰው ሕይወቱን ብቻ ሊያተርፍ ይችላል።”