የግርጌ ማስታወሻ
a ‘ከቄሣር ቤተ ሰዎች’ የሚለው አገላለጽ በወቅቱ ነግሦ የነበረው የኔሮ የቅርብ ዘመድ የሆኑ የቤተሰብ አባላትን ብቻ የሚያመለክት ላይሆን ይችላል። ከዚህ ይልቅ ለንጉሣዊው ቤተሰብና ለአባላቱ ምግብ የሚያዘጋጁና ጽዳትን የመሳሰሉ የቤት ውስጥ ሥራዎች የሚያከናውኑ የቤት ሠራተኞችንና ዝቅተኛ ሹማምንቶችን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል።
a ‘ከቄሣር ቤተ ሰዎች’ የሚለው አገላለጽ በወቅቱ ነግሦ የነበረው የኔሮ የቅርብ ዘመድ የሆኑ የቤተሰብ አባላትን ብቻ የሚያመለክት ላይሆን ይችላል። ከዚህ ይልቅ ለንጉሣዊው ቤተሰብና ለአባላቱ ምግብ የሚያዘጋጁና ጽዳትን የመሳሰሉ የቤት ውስጥ ሥራዎች የሚያከናውኑ የቤት ሠራተኞችንና ዝቅተኛ ሹማምንቶችን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል።