የግርጌ ማስታወሻ
b በሩሲያ የሚታተመው ጋዜጣ (በአንቀጽ 15 ላይ የተገለጸው) ስማቸውን የሚያጠፋ ርዕስ ካወጣ በኋላ፣ የይሖዋ ምሥክሮች በመገናኛ ብዙሃን በሚቀርቡ ዘገባዎች ላይ የሚነሱ ክርክሮችን የሚዳኘው የሩሲያ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንታዊ ምክር ቤት በርዕሱ ላይ የተዘረዘሩትን የሐሰት ክሶች እንዲመረምር ጥያቄ አቀረቡ። በቅርቡ ፍርድ ቤቱ ይህንን ስም አጥፊ ርዕስ አትሞ በማውጣቱ ጋዜጣውን ክፉኛ የሚነቅፍ ውሳኔ አስተላልፏል።—ንቁ! ኅዳር 22, 1998 (እንግሊዝኛ) ገጽ 26–7 ተመልከት።