የግርጌ ማስታወሻ
b ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ መርደክን በሚመለከት ባስተላለፈው ውሳኔ የከሳሽ ጆንስ እና የተከሳሽ ሲቲ ኦቭ ኦፔሊካን ጉዳይ በተመለከተ ይዞት የነበረውን የራሱን አቋም ቀልብሷል። ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ በ1942 የጆንስን ጉዳይ በተመለከተበት ጊዜ መለስተኛው ፍርድ ቤት የይሖዋ ምሥክር የሆነው ሮስኮ ጆንስ የንግድ ፈቃድ ግብር ሳይከፍል በአላባማ ኦፔሊካ ጎዳናዎች ላይ ጽሑፎች ሲያሰራጭ በመገኘቱ ጥፋተኛ ነው ሲል ያስተላለፈውን ውሳኔ ደግፎ ነበር።