የግርጌ ማስታወሻ
b እዚህ ላይ የተጠቀሱት ቁጥሮች እስከ ዛሬ ከኖሩት ሁሉ የሚበልጠው ታላቅ ሰው በተባለው መጽሐፍ ላይ የሚገኙትን ምዕራፎች ያመለክታሉ። የኢየሱስን የመጨረሻ አገልግሎት በተመለከተ ቅዱስ ጽሑፋዊ መግለጫዎችን በዝርዝር የያዘ ሰንጠረዥ ለማግኘት “ቅዱስ ጽሑፉ ሁሉ በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት የተጻፈና ጠቃሚ ነው” (እንግሊዝኛ) የተባለው መጽሐፍ ገጽ 290ን ተመልከት። እነዚህ መጻሕፍት ኒው ዮርክ በሚገኘው የመጠበቂያ ግንብ መጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር የታተሙ ናቸው።