የግርጌ ማስታወሻ
c አጋዳ (በብዙ ቁጥር ሲጻፍ አጋዶት) ቃል በቃል ሲተረጎም “ትረካ” ማለት ሲሆን በረቢ ጽሑፎች ውስጥ የሚገኙ ሕግ ነክ ያልሆኑ ጉዳዮችን፣ አብዛኛውን ጊዜም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ ሰዎችን ወይም ስለ ረቢዎች የሚነገሩ አፈ ታሪኮችን የሚያወሱ ቅዱስ ጽሑፋዊ ያልሆኑ ተረቶችን የሚያመለክት ነው።
c አጋዳ (በብዙ ቁጥር ሲጻፍ አጋዶት) ቃል በቃል ሲተረጎም “ትረካ” ማለት ሲሆን በረቢ ጽሑፎች ውስጥ የሚገኙ ሕግ ነክ ያልሆኑ ጉዳዮችን፣ አብዛኛውን ጊዜም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ ሰዎችን ወይም ስለ ረቢዎች የሚነገሩ አፈ ታሪኮችን የሚያወሱ ቅዱስ ጽሑፋዊ ያልሆኑ ተረቶችን የሚያመለክት ነው።