የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ብሪታኒያዊው ምሁር ጂ አር ቢዝሊ-መርኢ እንዲህ ብለዋል:- “‘ይህ ትውልድ’ የሚለው ሐረግ በትርጉም ረገድ ምንም ዓይነት ችግር ሊፈጥር አይገባም። በጥንቱ ግሪክ ዬኔአ ማለት ልደት፣ ተወላጆች ብሎም ዘር የሚል ትርጉም ስላለው [በግሪክኛው ሴፕቱጀንት] ላይ አብዛኛውን ጊዜ . . . እድሜ፣ የሰው ልጅ እድሜ ወይም በአንድ ወቅት የሚኖሩ ሰዎችን ትውልድ የሚያመለክተውን ዶር የሚለውን የዕብራይስጥ ቃል ለመተርጎም አገልግሏል። . . . ኢየሱስ ተናግሯቸዋል በሚባሉ ሐሳቦች ላይ ቃሉ ድርብ ትርጉም የሚያስተላልፍ ሲሆን በአንድ በኩል በዘመኑ የነበሩ ሰዎችን ለማመልከት ብቻ የተሠራበት ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ነቀፋ አዘል መሆኑን የሚያሳይ ነበር።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ