የግርጌ ማስታወሻ
a ሚሽና በቅዱስ ጽሑፉ ውስጥ የሰፈረውን ሕግ የተሟላ ለማድረግ የተጨመሩ አስተያየቶች ስብስብ ሲሆን ታናይም (አስተማሪዎች) በሚባሉት ረቢዎች ማብራሪያ ላይ የተመሠረተ መጽሐፍ ነው። በጽሑፍ የሰፈረው በሁለተኛው መቶ ዘመን እዘአ ማብቂያና በሦስተኛው መቶ ዘመን እዘአ መጀመሪያ ላይ ነው።
a ሚሽና በቅዱስ ጽሑፉ ውስጥ የሰፈረውን ሕግ የተሟላ ለማድረግ የተጨመሩ አስተያየቶች ስብስብ ሲሆን ታናይም (አስተማሪዎች) በሚባሉት ረቢዎች ማብራሪያ ላይ የተመሠረተ መጽሐፍ ነው። በጽሑፍ የሰፈረው በሁለተኛው መቶ ዘመን እዘአ ማብቂያና በሦስተኛው መቶ ዘመን እዘአ መጀመሪያ ላይ ነው።