የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a በማክሊንቶክ እና ስትሮንግስ የተዘጋጀው ሳይክለፒዲያ እንዲህ ይላል:- “በአዲስ ኪዳን ውስጥ የተጠቀሱት ቀራጮች [ቀረጥ ሰብሳቢዎች] ከአረመኔዎች ጋር በመቀራረብ የረከሱ፣ ለጨቋኞች ቀኝ እጅ ሆነው ለማገልገል ራሳቸውን አሳልፈው የሰጡ ከዳተኞችና ከሃዲዎች እንደሆኑ ተደርገው ይቆጠሩ ነበር። ከኃጢአተኞች ጋር በአንድ ዓይን ይታዩ ነበር። . . . በዚህ መንገድ የተገለሉ ሰዎች በመሆናቸው ጨዋ የሆኑ ሰዎች ጨርሶ ወደ እነርሱ አይቀርቡም ነበር። እነርሱን ወዳጅ ወይም ጓደኛ በማድረግ የሚቀርቧቸው ልክ እንደ እነርሱ ኅብረተሰቡ ያገለላቸው ሰዎች ብቻ ነበሩ።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ