የግርጌ ማስታወሻ
a በማክሊንቶክ እና ስትሮንግስ የተዘጋጀው ሳይክለፒዲያ እንዲህ ይላል:- “በአዲስ ኪዳን ውስጥ የተጠቀሱት ቀራጮች [ቀረጥ ሰብሳቢዎች] ከአረመኔዎች ጋር በመቀራረብ የረከሱ፣ ለጨቋኞች ቀኝ እጅ ሆነው ለማገልገል ራሳቸውን አሳልፈው የሰጡ ከዳተኞችና ከሃዲዎች እንደሆኑ ተደርገው ይቆጠሩ ነበር። ከኃጢአተኞች ጋር በአንድ ዓይን ይታዩ ነበር። . . . በዚህ መንገድ የተገለሉ ሰዎች በመሆናቸው ጨዋ የሆኑ ሰዎች ጨርሶ ወደ እነርሱ አይቀርቡም ነበር። እነርሱን ወዳጅ ወይም ጓደኛ በማድረግ የሚቀርቧቸው ልክ እንደ እነርሱ ኅብረተሰቡ ያገለላቸው ሰዎች ብቻ ነበሩ።”