የግርጌ ማስታወሻ
a ከክርስቶስ ልደት በፊትና ከክርስቶስ ልደት በኋላ በሚለው አቆጣጠር መሠረት ኢየሱስ ተወልዶበታል ተብሎ ከሚታሰበው ጊዜ በፊት የተከናወኑ ነገሮች “ከክርስቶስ ልደት በፊት” የሚል ስያሜ ሲሰጣቸው ከዚያ በኋላ የተከናወኑ ነገሮች ደግሞ “ከክርስቶስ ልደት በኋላ” ወይም (አኖ ዶሚኒ:- “በጌታ ዘመን”) ተብለው ይጠራሉ። ይሁን እንጂ አንዳንድ ምሁራን “ከዘአበ” (ከዘመናችን አቆጣጠር በፊት) እና “እዘአ” (እንደ ዘመናችን አቆጣጠር) በሚለው ሃይማኖታዊ ያልሆነ አቆጣጠር መጠቀም ይመርጣሉ።