የግርጌ ማስታወሻ
a ጳውሎስ የጠቀሰው በሰፕቱጀንት መሠረት “ማንም ወደ ኋላ ቢያፈገፍግ ነፍሴ በእሱ ደስ አይላትም” የሚል ሐረግ የሚጨምረውን ዕንባቆም 2:4ን ነበር። ይህ አገላለጽ አሁን በእጅ ባሉ የብራና ዕብራይስጥ ጽሑፎች ውስጥ በአንዳቸውም ላይ አይገኝም። አንዳንዶች ሰፕቱጀንት የተገለበጠው አሁን በእጅ በማይገኙ በጣም ጥንታዊ የብራና ጽሑፎች ላይ ነው የሚል አስተያየት ይሰጣሉ። ያም ሆነ ይህ ጳውሎስ በመንፈስ ቅዱስ አነሳሽነት ይህን ጥቅስ በመልእክቱ ውስጥ ጨምሮታል። ስለዚህ ይህ ሐሳብ መለኮታዊ ድጋፍ አለው ማለት ነው።