የግርጌ ማስታወሻ
c በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተሠራበት በሬ የሚለው ቃል (በላቲን ዩረስ ) አዉራከስ የሚለው እንደሆነ ግልጽ ነው። ከሁለት ሺህ ዓመታት በፊት እነዚህ እንስሳት በጋውል (በዛሬዋ ፈረንሳይ) ይገኙ የነበረ ሲሆን ጁሊየስ ቄሣር እነርሱን በተመለከተ እንዲህ ሲል ጽፏል:- “እነዚህ ዩራይ ከዝሆን የማይተናነሱ ሲሆን ተፈጥሯቸው፣ ቀለማቸውና መልካቸው ግን የበሬ ነው። ያላቸው ጉልበትም ሆነ ፍጥነታቸው እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ ዓይናቸው የገባውን ሁሉ ሰውም ሆነ እንስሳ አይምሩም።”