የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

c በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተሠራበት በሬ የሚለው ቃል (በላቲን ዩረስ ) አዉራከስ የሚለው እንደሆነ ግልጽ ነው። ከሁለት ሺህ ዓመታት በፊት እነዚህ እንስሳት በጋውል (በዛሬዋ ፈረንሳይ) ይገኙ የነበረ ሲሆን ጁሊየስ ቄሣር እነርሱን በተመለከተ እንዲህ ሲል ጽፏል:- “እነዚህ ዩራይ ከዝሆን የማይተናነሱ ሲሆን ተፈጥሯቸው፣ ቀለማቸውና መልካቸው ግን የበሬ ነው። ያላቸው ጉልበትም ሆነ ፍጥነታቸው እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ ዓይናቸው የገባውን ሁሉ ሰውም ሆነ እንስሳ አይምሩም።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ