የግርጌ ማስታወሻ
a ዘ ኒው ኢንግሊሽ ባይብል መዝሙር 96:1ን “በምድር ላይ የምትኖሩ ሰዎች ሁሉ ለጌታ ዘምሩ” ሲል ተርጉሞታል። ዘ ኮንተምፕረሪ ኢንግሊሽ ቨርሽን ደግሞ “በዚህ ምድር ላይ የምትኖሩ ሁሉ ለጌታ ውዳሴ ዘምሩ” ይላል። ይህ አባባል ኢሳይያስ ወደ አገራቸው የተመለሱትን የአምላክ ሕዝቦች ለማመልከት “አዲስ ምድር” ብሎ ከተናገረው ጋር የሚስማማ ነው።
a ዘ ኒው ኢንግሊሽ ባይብል መዝሙር 96:1ን “በምድር ላይ የምትኖሩ ሰዎች ሁሉ ለጌታ ዘምሩ” ሲል ተርጉሞታል። ዘ ኮንተምፕረሪ ኢንግሊሽ ቨርሽን ደግሞ “በዚህ ምድር ላይ የምትኖሩ ሁሉ ለጌታ ውዳሴ ዘምሩ” ይላል። ይህ አባባል ኢሳይያስ ወደ አገራቸው የተመለሱትን የአምላክ ሕዝቦች ለማመልከት “አዲስ ምድር” ብሎ ከተናገረው ጋር የሚስማማ ነው።