የግርጌ ማስታወሻ
b “ሲኦል” የሚለው ቃል ሺኦል ከሚለው የዕብራይስጥ ቃል እና ሔድስ ከሚለው የግሪክኛ ቃል የተተረጎመ ሲሆን ሁለቱም “መቃብር” የሚል ትርጉም አላቸው። በመሆኑም የኪንግ ጀምስ ቨርሽን ተርጓሚዎች ሺኦልን 31 ጊዜ “ሲኦል” ብለው ቢተረጉሙም 31 ጊዜ ደግሞ “መቃብር” እንዲሁም 3 ጊዜ “ጉድጓድ” ብለው መተርጎማቸው እነዚህ ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር የሚያመለክቱ መሆናቸውን ያሳያል።