የግርጌ ማስታወሻ
c በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን አንድ ሰው አስከሬኑ የቀብር ሥርዓት ማግኘቱ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠው ጉዳይ ነበር። በዚህም የተነሳ አንድ ሰው የቀብር ሥርዓት ሳይደረግለት መቅረቱ እንደ ትልቅ ውርደት የሚቆጠር ከመሆኑም በላይ ብዙውን ጊዜ የአምላክን ሞገስ ማጣቱን ያመለክት ነበር።—ኤርምያስ 25:32, 33
c በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን አንድ ሰው አስከሬኑ የቀብር ሥርዓት ማግኘቱ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠው ጉዳይ ነበር። በዚህም የተነሳ አንድ ሰው የቀብር ሥርዓት ሳይደረግለት መቅረቱ እንደ ትልቅ ውርደት የሚቆጠር ከመሆኑም በላይ ብዙውን ጊዜ የአምላክን ሞገስ ማጣቱን ያመለክት ነበር።—ኤርምያስ 25:32, 33