የግርጌ ማስታወሻ
d ለምሳሌ ያህል ፊንሐስ በአሥር ሺዎች ለሚቆጠሩ እስራኤላውያን ሕይወት መጥፋት ምክንያት የሆነው መቅሰፍት እንዲገታ ለማድረግ ፈጣን እርምጃ ወስዷል። እንዲሁም ዳዊት ከእርሱ ጋር ያሉ እርቧቸው የነበሩ ሰዎች ‘በእግዚአብሔር ቤት’ የሚገኘውን የተቀደሰ እንጀራ አብረውት እንዲበሉ ጋብዟቸዋል። አምላክ የሁለቱንም ድርጊት እንደ ትዕቢት ቆጥሮ አላወገዘውም።—ማቴዎስ 12:2-4፤ ዘኁልቁ 25:7-9፤ 1 ሳሙኤል 21:1-6