የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

d ለምሳሌ ያህል ፊንሐስ በአሥር ሺዎች ለሚቆጠሩ እስራኤላውያን ሕይወት መጥፋት ምክንያት የሆነው መቅሰፍት እንዲገታ ለማድረግ ፈጣን እርምጃ ወስዷል። እንዲሁም ዳዊት ከእርሱ ጋር ያሉ እርቧቸው የነበሩ ሰዎች ‘በእግዚአብሔር ቤት’ የሚገኘውን የተቀደሰ እንጀራ አብረውት እንዲበሉ ጋብዟቸዋል። አምላክ የሁለቱንም ድርጊት እንደ ትዕቢት ቆጥሮ አላወገዘውም።​—⁠ማቴዎስ 12:​2-4፤ ዘኁልቁ 25:​7-9፤ 1 ሳሙኤል 21:​1-6

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ