የግርጌ ማስታወሻ
a “ሎሌ” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል በአንድ ትልቅ መርከብ ላይ ለመቅዘፍ የተመደበን ባሪያ ሊያመለክት ይችላል። በተቃራኒው ደግሞ አንድ “መጋቢ” ርስትን እስከ ማስተዳደር ድረስ ብዙ ኃላፊነት ሊሰጠው ይችላል። የሆነ ሆኖ፣ መጋቢም ሆነ መርከብ የሚቀዝፍ ባሪያ በአብዛኞቹ ጌቶች ዓይን ልዩነት የላቸውም።
a “ሎሌ” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል በአንድ ትልቅ መርከብ ላይ ለመቅዘፍ የተመደበን ባሪያ ሊያመለክት ይችላል። በተቃራኒው ደግሞ አንድ “መጋቢ” ርስትን እስከ ማስተዳደር ድረስ ብዙ ኃላፊነት ሊሰጠው ይችላል። የሆነ ሆኖ፣ መጋቢም ሆነ መርከብ የሚቀዝፍ ባሪያ በአብዛኞቹ ጌቶች ዓይን ልዩነት የላቸውም።