የግርጌ ማስታወሻ
a በሙሴ ሕግ መሠረት አንድ ሌባ ሁለት፣ አራት ወይም አምስት እጥፍ እንዲከፍል ይጠየቅ ነበር። (ዘጸአት 22:1-4) “ሰባት እጥፍ” የሚለው አነጋገር ከፍተኛውን የቅጣት መጠን ሳያመለክት አይቀርም፤ ይህ ደግሞ የሰረቀውን ብዙ እጥፍ ሊሆን ይችላል።
a በሙሴ ሕግ መሠረት አንድ ሌባ ሁለት፣ አራት ወይም አምስት እጥፍ እንዲከፍል ይጠየቅ ነበር። (ዘጸአት 22:1-4) “ሰባት እጥፍ” የሚለው አነጋገር ከፍተኛውን የቅጣት መጠን ሳያመለክት አይቀርም፤ ይህ ደግሞ የሰረቀውን ብዙ እጥፍ ሊሆን ይችላል።