የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ሌላም መታለፍ የሌለበት ጉዳይ አለ፤ በሜክሲካውያን ናሲምዬንቶ ላይ ያለው ልጅ “ሕፃኑ አምላክ” በሚል የሚታወቅ ሲሆን ይህም ሕፃን ሆኖ ወደ ምድር የመጣው አምላክ ራሱ ነው ከሚለው ሐሳብ የመነጨ ነው። ይሁን እንጂ መጽሐፍ ቅዱስ የሚገልጸው ኢየሱስ ምድር ላይ የተወለደ የአምላክ ልጅ መሆኑን ነው። ልክ እንደ ይሖዋ ሁሉን ቻይ አምላክ ወይም ከእሱ ጋር እኩል አይደለም። የዚህን ጉዳይ እውነተኝነት በተመለከተ በ⁠ሉቃስ 1:​35፤ በ⁠ዮሐንስ 3:​16፤ 5:​37፤ 14:​1, 6, 9, 28፤ 17:​1, 3፤ 20:​17 ላይ የተሰጠውን ሐሳብ ተመልከት።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ