የግርጌ ማስታወሻ
a ሕጋዊ አሠራሮችና ሰነዶች ከቦታ ወደ ቦታ ይለያያሉ። ከፊርማው በፊት በሕጋዊ ሰነዱ ላይ የሰፈረው የፍቺ ስምምነት በጥንቃቄ ሊመረመር ይገባል። አንድ ታማኝ የሆነች ሚስት (ወይም ባል) የትዳር ጓደኛዋ ያቀረበውን የፍቺ ጥያቄ እንደማትቃወም በሚጠቁም ሰነድ ላይ ከፈረመች የትዳር ጓደኛዋን እንደማትፈልገው ያረጋገጠች ያህል ይሆናል።—ማቴዎስ 5:37
a ሕጋዊ አሠራሮችና ሰነዶች ከቦታ ወደ ቦታ ይለያያሉ። ከፊርማው በፊት በሕጋዊ ሰነዱ ላይ የሰፈረው የፍቺ ስምምነት በጥንቃቄ ሊመረመር ይገባል። አንድ ታማኝ የሆነች ሚስት (ወይም ባል) የትዳር ጓደኛዋ ያቀረበውን የፍቺ ጥያቄ እንደማትቃወም በሚጠቁም ሰነድ ላይ ከፈረመች የትዳር ጓደኛዋን እንደማትፈልገው ያረጋገጠች ያህል ይሆናል።—ማቴዎስ 5:37