የግርጌ ማስታወሻ
a አፖክራይፋ (ቃል በቃል ሲተረጎም “ስውር”) እና ሲውዴፒግራፋ (ቃል በቃል ሲተረጎም “የሐሰት ፈጠራ ጽሑፎች”) ከሦስተኛው መቶ ዘመን ከዘአበ እስከ አንደኛው መቶ ዘመን እዘአ ድረስ የነበሩትን የአይሁድ ጽሑፎች የሚያመለክቱ ናቸው። የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዋልድ መጻሕፍትን በመንፈስ አነሳሽነት የተጻፈው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል አድርጋ ተቀብላቸዋለች። ሆኖም የአይሁድና የፕሮቴስታንት ሃይማኖቶች እነዚህን መጻሕፍት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል አድርገው አልተቀበሏቸውም። ድርሳናት አብዛኛውን ጊዜ በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ላይ የፈጠራ ታሪኮች በመጨማመር በታወቁ የመጽሐፍ ቅዱስ ሰዎች ስም የሚጻፉ መጻሕፍት ናቸው።