የግርጌ ማስታወሻ
b በዚህ ርእስ ውስጥ የተሠራበት “ስላቮን” የሚለው ቃል ሲረል እና መቶድየስ ለተልእኳቸውና ለሥነ ጽሑፍ ሥራቸው የተጠቀሙበትን የስላቭ ቋንቋ ያመለክታል። ዛሬ አንዳንዶች “የጥንቱ ስላቮን” ወይም “ጥንታዊ የቤተ ክርስቲያን ስላቮን” የሚሉትን አገላለጾች ይጠቀማሉ። በዘጠንኛው መቶ ዘመን እዘአ ስላቮች አንድ የጋራ ቋንቋ እንዳልነበራቸው የቋንቋ ምሁራን ይስማማሉ።
b በዚህ ርእስ ውስጥ የተሠራበት “ስላቮን” የሚለው ቃል ሲረል እና መቶድየስ ለተልእኳቸውና ለሥነ ጽሑፍ ሥራቸው የተጠቀሙበትን የስላቭ ቋንቋ ያመለክታል። ዛሬ አንዳንዶች “የጥንቱ ስላቮን” ወይም “ጥንታዊ የቤተ ክርስቲያን ስላቮን” የሚሉትን አገላለጾች ይጠቀማሉ። በዘጠንኛው መቶ ዘመን እዘአ ስላቮች አንድ የጋራ ቋንቋ እንዳልነበራቸው የቋንቋ ምሁራን ይስማማሉ።