የግርጌ ማስታወሻ
b “ጥበብን” ለመግለጽ የገባው የዕብራይስጥ ቃል ሁልጊዜ አንስታይ ጾታን የሚያመለክት መሆኑ ጥበብን የአምላክን ልጅ ለማመልከት ከመጠቀም ጋር የሚጋጭ አይደለም። “አምላክ ፍቅር ነው” በሚለው ጥቅስ ውስጥ “ፍቅር” ለማለት የገባው የግሪክኛ ቃልም እንዲሁ በአንስታይ ጾታ ተገልጿል። (1 ዮሐንስ 4:8) ቢሆንም አምላክን ለማመልከት ተሠርቶበታል።
b “ጥበብን” ለመግለጽ የገባው የዕብራይስጥ ቃል ሁልጊዜ አንስታይ ጾታን የሚያመለክት መሆኑ ጥበብን የአምላክን ልጅ ለማመልከት ከመጠቀም ጋር የሚጋጭ አይደለም። “አምላክ ፍቅር ነው” በሚለው ጥቅስ ውስጥ “ፍቅር” ለማለት የገባው የግሪክኛ ቃልም እንዲሁ በአንስታይ ጾታ ተገልጿል። (1 ዮሐንስ 4:8) ቢሆንም አምላክን ለማመልከት ተሠርቶበታል።