የግርጌ ማስታወሻ
b ከብዙ መቶ ዓመታት በኋላ የአሦር ንጉሥ ዳግማዊ አሱርናሲርፓል የኤፍራጥስን ወንዝ በከርከሚሽ አቅራቢያ በታንኳ ተሻግሯል። አብራም ኤፍራጥስን በታንኳ ይሻገር ወይም እርሱም ሆነ አብረውት የነበሩት ተጓዦች በእግራቸው ያቋርጡት መጽሐፍ ቅዱስ ምንም የሚናገረው ነገር የለም።
b ከብዙ መቶ ዓመታት በኋላ የአሦር ንጉሥ ዳግማዊ አሱርናሲርፓል የኤፍራጥስን ወንዝ በከርከሚሽ አቅራቢያ በታንኳ ተሻግሯል። አብራም ኤፍራጥስን በታንኳ ይሻገር ወይም እርሱም ሆነ አብረውት የነበሩት ተጓዦች በእግራቸው ያቋርጡት መጽሐፍ ቅዱስ ምንም የሚናገረው ነገር የለም።