የግርጌ ማስታወሻ
a ደቀ መዝሙሩ እስጢፋኖስም እንዲሁ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በሌላ ቦታ ላይ የማይገኝ ሐሳብ ጠቅሷል። ይህ ሐሳብ ሙሴ በግብፅ አገር ስላገኘው ትምህርት፣ ከግብፅ ሲሸሽ ዕድሜው 40 ዓመት እንደነበረ፣ በምድያም 40 ዓመት እንደቆየና የሙሴን ሕግ በማስተላለፍ ረገድ መልአክ የተጫወተውን ሚና የሚገልጽ ነው።—ሥራ 7:22, 23, 30, 38
a ደቀ መዝሙሩ እስጢፋኖስም እንዲሁ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በሌላ ቦታ ላይ የማይገኝ ሐሳብ ጠቅሷል። ይህ ሐሳብ ሙሴ በግብፅ አገር ስላገኘው ትምህርት፣ ከግብፅ ሲሸሽ ዕድሜው 40 ዓመት እንደነበረ፣ በምድያም 40 ዓመት እንደቆየና የሙሴን ሕግ በማስተላለፍ ረገድ መልአክ የተጫወተውን ሚና የሚገልጽ ነው።—ሥራ 7:22, 23, 30, 38