የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a “[በኢየሱስና በፈሪሳውያን መካከል] መሠረታዊ ልዩነት እንዲኖር ያደረገው ስለ አምላክ የነበራቸው ፈጽሞ ተቃራኒ የሆነ አመለካከት ነው። ፈሪሳውያን አምላክ ከሰዎች ብዙ ነገር እንደሚጠይቅ አድርገው ሲመለከቱት ኢየሱስ ደግሞ ደግና ሩኅሩኅ እንደሆነ አድርጎ ይመለከተው ነበር። አንድ ፈሪሳዊ አምላክ ጥሩና አፍቃሪ መሆኑን ባይክድም ፍቅሩና ጥሩነቱ ተገልጿል ብሎ የሚያስበው ቶራህን [ሕጉን] በመስጠቱና አንድ ሰው ሕጉ የሚጠይቀውን ነገር መፈጸም በመቻሉ እንደሆነ አድርጎ ነው። እነዚህ ባሕርያት እንደተንጸባረቁና ሕጉን በመፈጸም እነዚህን ባሕርያት ማንጸባረቅ እንደሚችሉ አድርገው ያስቡ ነበር። . . . በፈሪሳውያን አመለካከት ሕጉን ለማብራራት ተብለው የወጡ መመሪያዎችን ጨምሮ በቃል የተላለፉ ወጎችን መጠበቅ ቶራህን እንደ መፈጸም ተደርጎ ይታይ ነበር። . . . ኢየሱስ በፍቅር ላይ የተመሠረተው ጥንድ ትእዛዝ (ማቴ. 22:34-40) ለጠቅላላው ሕግ መሠረት እንደሆነ አድርጎ መመልከቱና ውልፍት የማያደርገውን የቃል ወግ ማውገዙ . . . ከፈሪሳውያን ጋር አጋጭቶታል።”​—⁠ዘ ኒው ኢንተርናሽናል ዲክሺነሪ ኦቭ ኒው ቴስታመንት ቲኦሎጂ

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ