የግርጌ ማስታወሻ
b በ1199 በሰሜናዊ ምሥራቅ ፈረንሳይ የምትገኘው የሜዝ ጳጳስ ግለሰቦች በቋንቋቸው የተዘጋጀ መጽሐፍ ቅዱስ በማንበብና በመወያየት ላይ መሆናቸውን በመግለጽ ለሊቀ ጳጳሳቱ ኢኖሰንት ሦስተኛ አቤቱታ አቅርበዋል። ጳጳሱ ስለ ዎልደንሳውያን እየተናገሩ እንደነበረ ምንም ጥርጥር የለውም።
b በ1199 በሰሜናዊ ምሥራቅ ፈረንሳይ የምትገኘው የሜዝ ጳጳስ ግለሰቦች በቋንቋቸው የተዘጋጀ መጽሐፍ ቅዱስ በማንበብና በመወያየት ላይ መሆናቸውን በመግለጽ ለሊቀ ጳጳሳቱ ኢኖሰንት ሦስተኛ አቤቱታ አቅርበዋል። ጳጳሱ ስለ ዎልደንሳውያን እየተናገሩ እንደነበረ ምንም ጥርጥር የለውም።