የግርጌ ማስታወሻ
a አንዳንድ ምሁራን “ይሖዋ” በሚለው ስም ፋንታ “ያህዌህ” የሚለውን መጠቀም ይመርጣሉ። ሆኖም አብዛኞቹ ዘመናዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ተርጓሚዎች የአምላክን ስም ጨርሶ ከትርጉሞቻቸው በማውጣት “ጌታ” እና “አምላክ” በሚሉት የማዕረግ ስሞች ተክተውታል። የአምላክን ስም በተመለከተ ጥልቅ ማብራሪያ ለማግኘት በይሖዋ ምሥክሮች የተዘጋጀውን ለዘላለም ጸንቶ የሚኖረው መለኮታዊው ስም የተባለውን ብሮሹር ተመልከት።