የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

c በፓትርያርኮች ዘመን እያንዳንዱ የቤተሰብ ራስ ሚስቱንና ልጆቹን ወክሎ በአምላክ ፊት ከመቅረቡም በላይ እነሱን ወክሎ መሥዋዕት ያቀርብ ነበር። (ዘፍጥረት 8:​20፤ 46:​1፤ ኢዮብ 1:​5) ይሁን እንጂ ሕጉ ከተሰጠ በኋላ ይሖዋ ካህናት ሆነው እንዲያገለግሉና መሥዋዕት እንዲያቀርቡ የአሮንን ቤተሰብ ወንዶች ልጆች ሾመ። እነዚህ 250 የሚሆኑ ዓመፀኞች ከዚህ የአሠራር ለውጥ ጋር ለመተባበር ፈቃደኞች አለመሆናቸውን በግልጽ አሳይተዋል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ