የግርጌ ማስታወሻ
c በፓትርያርኮች ዘመን እያንዳንዱ የቤተሰብ ራስ ሚስቱንና ልጆቹን ወክሎ በአምላክ ፊት ከመቅረቡም በላይ እነሱን ወክሎ መሥዋዕት ያቀርብ ነበር። (ዘፍጥረት 8:20፤ 46:1፤ ኢዮብ 1:5) ይሁን እንጂ ሕጉ ከተሰጠ በኋላ ይሖዋ ካህናት ሆነው እንዲያገለግሉና መሥዋዕት እንዲያቀርቡ የአሮንን ቤተሰብ ወንዶች ልጆች ሾመ። እነዚህ 250 የሚሆኑ ዓመፀኞች ከዚህ የአሠራር ለውጥ ጋር ለመተባበር ፈቃደኞች አለመሆናቸውን በግልጽ አሳይተዋል።