የግርጌ ማስታወሻ
c ‘ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ደስተኛ ነው’ የሚለው በሐዋርያት ሥራ 20:35 ላይ የሚገኘው አባባል ሐሳቡ በወንጌሎች ውስጥ የሚገኝ ቢሆንም እንኳ ዓረፍተ ነገሩን በቀጥታ ጠቅሶ የተናገረው ሐዋርያው ጳውሎስ ብቻ ነው። ጳውሎስ ይህን ዓረፍተ ነገር የሰማው (ኢየሱስ ሲናገር ካዳመጠ አንድ ደቀ መዝሙር ወይም ትንሣኤ ካገኘው ኢየሱስ) ወይም በራእይ ተነግሮት ሊሆን ይችላል።—ሥራ 22:6-15፤ 1 ቆሮንቶስ 15:6, 8