የግርጌ ማስታወሻ
d አይሁዳውያን በየዓመቱ ለቤተ መቅደሱ ሁለት ዲናር (ለሁለት ቀን ሥራ ከሚከፈል ደሞዝ ጋር ይመጣጠናል) ግብር መክፈል ነበረባቸው። በግብር የሚሰበሰበው ገንዘብ ለቤተ መቅደሱ ጥገና፣ በውስጡ ለሚከናወኑ አገልግሎቶችና ለሕዝቡ በየዕለቱ ለሚቀርበው መሥዋዕት የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን ይውል ነበር።
d አይሁዳውያን በየዓመቱ ለቤተ መቅደሱ ሁለት ዲናር (ለሁለት ቀን ሥራ ከሚከፈል ደሞዝ ጋር ይመጣጠናል) ግብር መክፈል ነበረባቸው። በግብር የሚሰበሰበው ገንዘብ ለቤተ መቅደሱ ጥገና፣ በውስጡ ለሚከናወኑ አገልግሎቶችና ለሕዝቡ በየዕለቱ ለሚቀርበው መሥዋዕት የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን ይውል ነበር።