የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ለዕብራውያን ክርስቲያኖች የተላከው ደብዳቤ የተጻፈው በ61 እዘአ ሳይሆን አይቀርም። ይህ ከሆነ ኢየሩሳሌም በሴስትየስ ጋለስ በሚመራው ሠራዊት የተከበበችው ከአምስት ዓመታት በኋላ ነበር ማለት ነው። ብዙም ሳይቆይ ሠራዊቱ ወደኋላ ማፈግፈጉ ንቁ የሆኑ ክርስቲያኖች አካባቢውን ለቅቀው እንዲሸሹ አስችሏቸዋል። ከአራት ዓመታት በኋላ ከተማዋ በጄኔራል ቲቶ በሚመራው ጦር ተደመሰሰች።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ