የግርጌ ማስታወሻ
a ለዕብራውያን ክርስቲያኖች የተላከው ደብዳቤ የተጻፈው በ61 እዘአ ሳይሆን አይቀርም። ይህ ከሆነ ኢየሩሳሌም በሴስትየስ ጋለስ በሚመራው ሠራዊት የተከበበችው ከአምስት ዓመታት በኋላ ነበር ማለት ነው። ብዙም ሳይቆይ ሠራዊቱ ወደኋላ ማፈግፈጉ ንቁ የሆኑ ክርስቲያኖች አካባቢውን ለቅቀው እንዲሸሹ አስችሏቸዋል። ከአራት ዓመታት በኋላ ከተማዋ በጄኔራል ቲቶ በሚመራው ጦር ተደመሰሰች።
a ለዕብራውያን ክርስቲያኖች የተላከው ደብዳቤ የተጻፈው በ61 እዘአ ሳይሆን አይቀርም። ይህ ከሆነ ኢየሩሳሌም በሴስትየስ ጋለስ በሚመራው ሠራዊት የተከበበችው ከአምስት ዓመታት በኋላ ነበር ማለት ነው። ብዙም ሳይቆይ ሠራዊቱ ወደኋላ ማፈግፈጉ ንቁ የሆኑ ክርስቲያኖች አካባቢውን ለቅቀው እንዲሸሹ አስችሏቸዋል። ከአራት ዓመታት በኋላ ከተማዋ በጄኔራል ቲቶ በሚመራው ጦር ተደመሰሰች።