የግርጌ ማስታወሻ
b በምኩራቦች መሰብሰብ የተጀመረው ቤተ መቅደስ ባልነበረበት በ70 ዓመቱ የባቢሎን ግዞት ወቅት ወይም ከግዞት መልስ ቤተ መቅደሱ እንደገና በመገንባት ላይ በነበረበት ወቅት ይመስላል። በመጀመሪያው መቶ ዘመን እያንዳንዱ የጳለስጢና ከተማ የራሱ የሆነ ምኩራብ የነበረው ሲሆን ትልልቆቹ ከተሞች ደግሞ ከአንድ በላይ ምኩራቦች ነበሯቸው።
b በምኩራቦች መሰብሰብ የተጀመረው ቤተ መቅደስ ባልነበረበት በ70 ዓመቱ የባቢሎን ግዞት ወቅት ወይም ከግዞት መልስ ቤተ መቅደሱ እንደገና በመገንባት ላይ በነበረበት ወቅት ይመስላል። በመጀመሪያው መቶ ዘመን እያንዳንዱ የጳለስጢና ከተማ የራሱ የሆነ ምኩራብ የነበረው ሲሆን ትልልቆቹ ከተሞች ደግሞ ከአንድ በላይ ምኩራቦች ነበሯቸው።