የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ዘ ጀሩሳሌም ባይብል ዘፍጥረት 2:​17ን አስመልክቶ ባሰፈረው የግርጌ ማስታወሻ ላይ ‘መልካምንና ክፉን ማወቅ’ የሚለውን አባባል “ምን ነገር መልካም፣ ምን ነገር መጥፎ እንደሆነ የመወሰንና በዚያ መሠረት የመመራት ሥልጣን ማለትም የሰው ልጅ ፍጡር መሆኑን ለመቀበል አሻፈረኝ ብሎ ሙሉ በሙሉ በራስ ለመተዳደር ያደረገው ምርጫ” በማለት ይገልጸዋል። አክሎም “የመጀመሪያው ኃጢአት በአምላክ ሉዓላዊነት ላይ የተሰነዘረ ጥቃት ነበር” ይላል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ