የግርጌ ማስታወሻ
a መልከ መልካም የሆነው ኤልያብ የእስራኤል ንጉሥ ለመሆን ብቃት እንዳልነበረው ከጊዜ በኋላ በግልጽ ታይቷል። ግዙፍ የነበረው የፍልስጤም ተዋጊ ጎልያድ እስራኤላውያንን ለፍልሚያ በጠራቸው ጊዜ ኤልያብም ሆነ ሌሎቹ የእስራኤል ተዋጊዎች በፍርሃት ተርበድብደው ነበር።—1 ሳሙኤል 17:11, 28-30
a መልከ መልካም የሆነው ኤልያብ የእስራኤል ንጉሥ ለመሆን ብቃት እንዳልነበረው ከጊዜ በኋላ በግልጽ ታይቷል። ግዙፍ የነበረው የፍልስጤም ተዋጊ ጎልያድ እስራኤላውያንን ለፍልሚያ በጠራቸው ጊዜ ኤልያብም ሆነ ሌሎቹ የእስራኤል ተዋጊዎች በፍርሃት ተርበድብደው ነበር።—1 ሳሙኤል 17:11, 28-30