የግርጌ ማስታወሻ
b እዚህ ላይ የተጠቀሰው ጭንቀት “ደስታ የሚያሳጣ ከፍተኛ ስጋት” እንደሆነ ተገልጿል። የአማርኛውን ጨምሮ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች “አትጨነቁ” የሚሉ ሲሆን ይህም መጨነቅ መጀመር የለብንም የሚል ሐሳብ ያስተላልፋል። ይሁን እንጂ አንድ የማመሳከሪያ ጽሑፍ እንዲህ ይላል:- “የግሪክኛው ግስ አገባብ በሂደት ላይ ያለን አንድን ድርጊት እንዲቆም ትእዛዝ የመስጠት መልእክት ያስተላልፋል።”