የግርጌ ማስታወሻ
a እስራኤላውያንም ሆኑ አብረዋቸው የነበሩት “ብዙ ድብልቅ ሕዝብ” በምድረ በዳ ሳሉ በሕይወት ለመቆየት መና አስፈልጓቸው ነበር። (ዘጸአት 12:37, 38፤ 16:13-18) በተመሳሳይ የተቀቡም ሆኑ ያልተቀቡ ክርስቲያኖች በሙሉ የዘላለም ሕይወት ለማግኘት መሥዋዕት ሆኖ የቀረበው የኢየሱስ ሥጋና ደም ባለው የመቤዠት ኃይል በማመን ከዚህ ሰማያዊ መና መጠቀም ይኖርባቸዋል።—የየካቲት 1, 1988 የእንግሊዝኛ መጠበቂያ ግንብ ገጽ 30-1 ተመልከት።