የግርጌ ማስታወሻ
a በመጀመሪያው መቶ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በኋላ ሌዋዊው በርናባስ መሬቱን ሸጦ ገንዘቡን በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ችግረኛ ክርስቲያኖችን ለመርዳት እንዲውል ሰጥቶ ነበር። መሬቱ ይገኝ የነበረው በጳለስጢና ወይም በቆጵሮስ ሊሆን ይችላል። አሊያም በርናባስ ኢየሩሳሌም አካባቢ ለመቃብር የገዛው መሬት ሊሆን ይችላል።—የሐዋርያት ሥራ 4:34-37
a በመጀመሪያው መቶ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በኋላ ሌዋዊው በርናባስ መሬቱን ሸጦ ገንዘቡን በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ችግረኛ ክርስቲያኖችን ለመርዳት እንዲውል ሰጥቶ ነበር። መሬቱ ይገኝ የነበረው በጳለስጢና ወይም በቆጵሮስ ሊሆን ይችላል። አሊያም በርናባስ ኢየሩሳሌም አካባቢ ለመቃብር የገዛው መሬት ሊሆን ይችላል።—የሐዋርያት ሥራ 4:34-37