የግርጌ ማስታወሻ
a ኢየሱስ የተናገራቸው እነዚህ ዘጠኝ ዓረፍተ ነገሮች የሚጀምሩት ማካሪይ በሚለው የግሪክኛ ቃል ነው። አዲሲቱ ዓለም ትርጉም እንዲሁም ዘ ጀሩሳሌም ባይብል እና ቱዴይስ ኢንግሊሽ ቨርዥን የመሳሰሉ ትርጉሞች ይህንን ቃል “ብፁዕ” ወይም ብሩክ በማለት ከተረጎሙት የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች በተለየ “ደስተኛ” በማለት በትክክል ተርጉመውታል።
a ኢየሱስ የተናገራቸው እነዚህ ዘጠኝ ዓረፍተ ነገሮች የሚጀምሩት ማካሪይ በሚለው የግሪክኛ ቃል ነው። አዲሲቱ ዓለም ትርጉም እንዲሁም ዘ ጀሩሳሌም ባይብል እና ቱዴይስ ኢንግሊሽ ቨርዥን የመሳሰሉ ትርጉሞች ይህንን ቃል “ብፁዕ” ወይም ብሩክ በማለት ከተረጎሙት የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች በተለየ “ደስተኛ” በማለት በትክክል ተርጉመውታል።