የግርጌ ማስታወሻ
a የዘብዴዎስ ልጅ ዮሐንስ ኢየሱስ ያከናወናቸውን ነገሮች በወንጌል ዘገባው ላይ በግልጽ እንዲያሰፍር ያስቻለው ለመጀመሪያ ጊዜ ከኢየሱስ ጋር ከተገናኘ በኋላ ለተወሰነ ወቅት ከእርሱ ጋር በመሆን ያደረጋቸውን አንዳንድ ነገሮች ተመልክቶ ስለነበር ሳይሆን አይቀርም። (ዮሐንስ ምዕራፍ 2-5) ይሁን እንጂ ኢየሱስ እንዲከተለው እስከጠራው ጊዜ ድረስ ወደ ዓሣ ማጥመድ ሥራው ተመልሷል።
a የዘብዴዎስ ልጅ ዮሐንስ ኢየሱስ ያከናወናቸውን ነገሮች በወንጌል ዘገባው ላይ በግልጽ እንዲያሰፍር ያስቻለው ለመጀመሪያ ጊዜ ከኢየሱስ ጋር ከተገናኘ በኋላ ለተወሰነ ወቅት ከእርሱ ጋር በመሆን ያደረጋቸውን አንዳንድ ነገሮች ተመልክቶ ስለነበር ሳይሆን አይቀርም። (ዮሐንስ ምዕራፍ 2-5) ይሁን እንጂ ኢየሱስ እንዲከተለው እስከጠራው ጊዜ ድረስ ወደ ዓሣ ማጥመድ ሥራው ተመልሷል።