የግርጌ ማስታወሻ
a ጋሊሊዮ በንዴት መልስ ይሰጥና በሽሙጥ ይናገር ስለነበር ሳያስፈልግ ኃይለኛ ጠላቶችን አፍርቷል። እንዲሁም ፀሐይ እምብርት ነች የሚለውን ሐሳብ መጽሐፍ ቅዱስ ይደግፋል ብሎ በመከራከር ራሱን ሃይማኖታዊ እውቀት እንዳለው አድርጎ አቅርቧል፤ ይህ ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን ይበልጥ አስቆጣት።
a ጋሊሊዮ በንዴት መልስ ይሰጥና በሽሙጥ ይናገር ስለነበር ሳያስፈልግ ኃይለኛ ጠላቶችን አፍርቷል። እንዲሁም ፀሐይ እምብርት ነች የሚለውን ሐሳብ መጽሐፍ ቅዱስ ይደግፋል ብሎ በመከራከር ራሱን ሃይማኖታዊ እውቀት እንዳለው አድርጎ አቅርቧል፤ ይህ ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን ይበልጥ አስቆጣት።