የግርጌ ማስታወሻ
d ጥንታዊ የሚባሉት የቬዳ መዝሙሮች ከ3,000 ዓመታት በፊት እንደተቀናበሩና በቃል ሲተላለፉ እንደቆዩ ይታመናል። ሰራትኩመር የተባሉ ደራሲ ኤ ሂስትሪ ኦቭ ኢንዲያ በተባለው መጽሐፋቸው ላይ “ቬዳ በጽሑፍ የሰፈረው በአራተኛው መቶ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በኋላ ነው” ብለዋል።
d ጥንታዊ የሚባሉት የቬዳ መዝሙሮች ከ3,000 ዓመታት በፊት እንደተቀናበሩና በቃል ሲተላለፉ እንደቆዩ ይታመናል። ሰራትኩመር የተባሉ ደራሲ ኤ ሂስትሪ ኦቭ ኢንዲያ በተባለው መጽሐፋቸው ላይ “ቬዳ በጽሑፍ የሰፈረው በአራተኛው መቶ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በኋላ ነው” ብለዋል።