የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

c አንዳንድ ምሁራን የድንቢጧ መውደቅ መሞቷን ብቻ የሚያመለክት ላይሆን እንደሚችል አስተያየት ይሰጣሉ። ጥቅሱ በመጀመሪያ በተጻፈበት ግሪክኛ ቋንቋ የተጠቀሰው ቃል ወፏ ምግብ ለመለቃቀም መሬት ላይ ማረፏን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል ይላሉ። ይህ አባባላቸው እውነት ከሆነ አምላክ የወፏን መሞት ብቻ ሳይሆን ለምታደርገው ዕለታዊ እንቅስቃሴ ትኩረት ይሰጣል እንዲሁም ያስብላታል ማለት ነው።—ማቴዎስ 6:26

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ