የግርጌ ማስታወሻ
b የተከፈለው የቤዛው ዋጋ አዳም ያጠፋው ዓይነት ፍጹም ሕይወት ነው። ኃጢአት ሁሉንም የሰው ዘር ስለበከለ ፍጽምና የሚጎድለው የትኛውም ሰው ቤዛ ሊሆን አይችልም። ስለዚህ አምላክ ለዚሁ ዓላማ ሲል ልጁን ከሰማይ ወደ ምድር ላከ። (መዝሙር 49:7-9) በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት በይሖዋ ምሥክሮች የተዘጋጀውን ወደ ዘላለም ሕይወት የሚመራ እውቀት የተባለውን መጽሐፍ ምዕራፍ 7 ተመልከት።