የግርጌ ማስታወሻ
b ይሖዋ ሄኖስ ከኖረበት ዘመን በፊት ከአዳም ጋር ተነጋግሮ ነበር። አቤልም ተቀባይነት ያለው መሥዋዕት ለይሖዋ አቅርቧል። አልፎ ተርፎም አምላክ ቃየን በቅንዓት ተቆጥቶ ግድያ ከመፈጸሙ በፊት አነጋግሮታል። ስለዚህ ሰዎች “የእግዚአብሔርን ስም መጥራት” የጀመሩት ከንጹሕ አምልኮ ጋር በተያያዘ ሳይሆን ለየት ባለ መንገድ መሆን አለበት።
b ይሖዋ ሄኖስ ከኖረበት ዘመን በፊት ከአዳም ጋር ተነጋግሮ ነበር። አቤልም ተቀባይነት ያለው መሥዋዕት ለይሖዋ አቅርቧል። አልፎ ተርፎም አምላክ ቃየን በቅንዓት ተቆጥቶ ግድያ ከመፈጸሙ በፊት አነጋግሮታል። ስለዚህ ሰዎች “የእግዚአብሔርን ስም መጥራት” የጀመሩት ከንጹሕ አምልኮ ጋር በተያያዘ ሳይሆን ለየት ባለ መንገድ መሆን አለበት።