የግርጌ ማስታወሻ
a እህት ሞርጉ ወደ ፈረንሳይ ከተመለሰች በኋላ ለአምስተኛ ጊዜ ወደ ቶጎ የተጓዘች ሲሆን በዚህ ወቅት ከጥቅምት 6, 2003 እስከ የካቲት 6, 2004 ቆይታለች። የሚያሳዝነው ግን፣ ይህ ጉዞ በአንዳንድ ውስብስብ የጤና እክሎች የተነሳ በዚህ ሥርዓት ወደ ቶጎ ያደረገችው የመጨረሻ ጉዞ ሳይሆን አይቀርም። ይሁንና አሁንም ይሖዋን ለማገልገል ከፍተኛ ጉጉት አላት።
a እህት ሞርጉ ወደ ፈረንሳይ ከተመለሰች በኋላ ለአምስተኛ ጊዜ ወደ ቶጎ የተጓዘች ሲሆን በዚህ ወቅት ከጥቅምት 6, 2003 እስከ የካቲት 6, 2004 ቆይታለች። የሚያሳዝነው ግን፣ ይህ ጉዞ በአንዳንድ ውስብስብ የጤና እክሎች የተነሳ በዚህ ሥርዓት ወደ ቶጎ ያደረገችው የመጨረሻ ጉዞ ሳይሆን አይቀርም። ይሁንና አሁንም ይሖዋን ለማገልገል ከፍተኛ ጉጉት አላት።