የግርጌ ማስታወሻ
a አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች በዚህ ጥቅስ ላይ ያለውን “ክንድ” የሚለውን ቃል “ጥቂት ጊዜ” (ዚ ኢምፋቲክ ዲያግሎት) ወይም “አንድ ደቂቃ” (ኤ ትራንስሌሽን ኢን ዘ ላንግዊጅ ኦቭ ዘ ፒፕል፣ በቻርልስ ቢ ዊልያምስ) እንደሚሉት ባሉ የጊዜ መለኪያዎች ተክተውታል። ሆኖም መጀመሪያ በተጻፈበት ቋንቋ የገባው ቃል ቀጥተኛ ትርጉሙ ክንድ የሚል ሲሆን ርዝመቱም ወደ 45 ሴንቲ ሜትር ገደማ ነው።