የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b በተጨማሪም ጳውሎስ በአምላክና በመንፈስ በተቀቡት ‘ልጆቹ’ መካከል ስለተመሠረተው አዲስ ዝምድና በሚያብራራበት ጊዜ በሮም ግዛት ውስጥ የሚኖሩ አንባቢዎች ጠንቅቀው የሚያውቁትን ሕግ ነክ ሐሳብ ተጠቅሞ ነበር። (ሮሜ 8:14-17) “ሮማውያን ያልወለዱትን ሰው እንደ ልጃቸው የመቀበል ልማድ ነበራቸው፤ ይህ ልማድ ስለ ቤተሰብ ካላቸው አመለካከት ጋር በቅርብ የተያያዘ ነው” በማለት ሴንት ፖል አት ሮም የተባለው መጽሐፍ ዘግቧል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ