የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ሩሲያ፣ ከጥቅምት 1917 አብዮት በፊት የምትጠቀመው በጁልየስ የዘመን አቆጣጠር ነበር። ይሁንና ብዙ አገሮች አቆጣጠራቸውን በጎርጎርዮስ የቀን አቆጣጠር ቀየሩ። በ1917 የጁልየስ የቀን መቁጠሪያ ከጎርጎርዮስ የቀን መቁጠሪያ 13 ቀናት ወደኋላ ይቀር ነበር። ከአብዮቱ በኋላ ሶቪየቶች የዘመን አቆጣጠራቸውን በጎርጎርዮስ የቀን መቁጠሪያ በመተካታቸው ሩሲያም ሌሎች አገሮች የሚጠቀሙበትን የዘመን አቆጣጠር መጠቀም ጀመረች። የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ግን በዓላቶቿን ለማክበር “የጥንቱ” የዘመን አቆጣጠር ብላ በሰየመችው በጁልየስ የቀን መቁጠሪያ መጠቀሟን አላቆመችም። ምናልባትም ሩሲያ የገናን በዓል የምታከብረው ጥር 7 መሆኑን ሰምተህ ይሆናል። ሆኖም በጎርጎርዮስ አቆጣጠር ጥር 7 ማለት በጁልየስ የቀን አቆጣጠር ታኅሣሥ 25 መሆኑን አትዘንጋ። ስለዚህም አብዛኞቹ ሩሲያውያን ታኅሣሥ 25 የምዕራቡ ዓለም የሚያከብረውን ገና፣ ጥር 1 የዘመን መለወጫ በዓልን፣ ጥር 7 የኦርቶዶክስን ገና እንዲሁም ጥር 14 በጥንቱ የቀን አቆጣጠር የዘመን መለወጫ በዓልን ያከብራሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ